ፋውንዴሽን-ጆይ ኦቲዝም ማዕከል ከጤና ሚኒስቴርና ከኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር “የላቀ ተደራሽነትን ለኢትዮጵያ ልጆች ፣ በመከላከል ፣ በሕክምና እና በማካተት እናረጋጥ!” በሚል መሪ መልዕክት ዓመታዊ የአፈጣጠር ዕክል (Birth Defect) ሳምንት በማስመልከት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን አሰላ ከተማ የኒውሮደቨሎፕመንታል ዲስኦርደር ልየታ እና መንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ባለድረሻ አካላት የተዘጋጀ ወርክሾፕ

















